ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር ከ500 ሚሊዮን ችግኝ በላይ መትከል ችላለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከሁነቶች መከታተያ ክፍል ባደረሱት መልዕክት ከጠዋት 12 ሰአት እስከ ማታ 12 ስአት ድረስ በተካሄደው የችግኝተከላ መርሃ ግብር ከ500 ሚሊየን ችግኝ በላይ መተከል መቻሉን አስታውቋል።
ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር ከ500 ሚሊዮን ችግኝ በላይ መትከል ችላለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከሁነቶች መከታተያ ክፍል ባደረሱት መልዕክት ከጠዋት 12 ሰአት እስከ ማታ 12 ስአት ድረስ በተካሄደው የችግኝተከላ መርሃ ግብር ከ500 ሚሊየን ችግኝ በላይ መተከል መቻሉን አስታውቋል።