ለፀጥታ አካሉ የበሬ ስጦታ ያበረከቱት የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ደቻሳ የሠላምና ፀጥታው አካል በዓሉ ያለምንም የ ...
እንኳን ወደ ለሚ ኩራ ብልፅግና ፓርቲ ድህረ ገጽ በደህና መጡ።
ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት
የበለጸገች ኢትዮጵያንን እውን ለማድረግ የበኩላችን ድርሻ እንወጣለን !!

የሁለተኛ ዙር የኮሪደር ልማትበ ስራ በታቀደዉ መሰረት እንዲጠናቀቅ በጠንካራ ክትትል እና ድጋፍ እየተመራ ይገኛል፡፡
አቶ አድማሱ ደቻሳ
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ
ድህነት የራሱ ህልውና የለውም ህልውና ያለው ብልጽግና ነው
ድህነት የብልፅግና አለመኖር ነው ጨለማ የራሱ ህልውና የለውም የራሱ ህልዉና ያለው ብርሃን ነው ጨለማ የብርሃን አለመኖር ነው። ብልፅግና አለ ማለት ድህነት አይኖርም ማለት ነው!
አቶ ፋንታሁን ለማንቾ
የለሚ ኩራ ክ/ከ ብልፅግና ፖርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሀላፊ
ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ
እኛ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ኮሚቴ አባላት ሀገራችን ኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች እንዲሁም የተለያዩ ማንነቶች በጋራ ባካበቱት ዕሴት የተገነባችና የጋራ ራዕይ ያላቸው ሕዝቦች መኖሪያ ኅብረ ብሔራዊት ሀገር መሆኗን በመገንዘብ፣ ለክፍለ ከተማችን፤ለከተማችን ብሎም ለአገራችን ህዝቦችሰላማዊ፤ዴሞክራሲያዊ፤ፍትሐዊና ሁሉን አካታች የፖለቲካ፣የኢኮኖሚና የማህበራዊ ስርዓት እንዲኖር የተታለብንን ህዝባዊና ድርጅታዊ ተልዕኮ በብቃት ለመወጣት እንተጋለን፡፡


ብልፅግና ለማረጋገጥ የወንድማማችነትና/እህትማማችነት መርህን አንግበን በአንድነት ልንተጋ ይገባል
የብልፅግና ጉዞን ለብቻ በመሮጥ ብቻ ማሳካት አይቻልም ይልቁንስየወንድማማችነትና የእህትማማችነትን መርህን አንግበን በአንድነትና በፍቅር ለልማትና ለዜጎችተጠቃሚነት መታገል ይኖርብናል።
አቶ ሲሳይ ኬኔ
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምክትል እና የፓለቲካ ዘርፍ ኃላፊ
በመደመር እሳቤ በአንድነት ቅኝት መነሳት ይገባል
"በመደመር አስተሳሰብና በአንድነት ቅኝት በመነሣት፣ ልናያት የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ ለመገንባት የእያንዳንዳችንን ርብርብ የሚጠይቅ መሆኑን በመረዳት፣ የበኩላችንን ሚና ለመጫወት በከፍተኛ ቆራጥነት ተሰባስበን መታገል ያስፈልጋል"
ወይዘሪት ወይንሸት አስናቀ
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ የብልጽግና ፖርቲ ጽ/ቤት አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ

ከተባበርን እንችላለን ከተሳሰብን ይከናወናል ከተደጋገፍን የብልጽግናን አቀበት በደስታ እንወጣለን
Prosperity
Party
ከተባበርን እንችላለን ከተሳሰብን ይከናወናል ከተደጋገፍን የብልጽግናን አቀበት በደስታ እንወጣለን
01
ተባበርን እንችላለን ከተሳሰብን ይከናወናል ከተደጋገፍን የብልጽግናን አቀበት በደስታ እንወጣለን
ተባበርን እንችላለን ከተሳሰብን ይከናወናል ከተደጋገፍን የብልጽግናን አቀበት በደስታ እንወጣለን
02
Prosperity
Party
ከተባበርን እንችላለን ከተሳሰብን ይከናወናል ከተደጋገፍን የብልጽግናን አቀበት በደስታ እንወጣለን
03
ተባበርን እንችላለን ከተሳሰብን ይከናወናል ከተደጋገፍን የብልጽግናን አቀበት በደስታ እንወጣለን
Prosperity
Party
ወቅታዊ ጉዳዮች
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ “በጎነት ለማህበረሰብ ለውጥ” በሚል መሪ ቃል አየተከናወነ የሚገኘው የ2017 ዓ.ም የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በሎው ኮስት ለሚገኙ የዝቅተኛ የማበረሰብ ክፍሎች ማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር አካሄደ።
በእለቱ በስፍራው በመገኘት የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብሩን ያስጀመሩት የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ደቻሳ እንዳሉት በ ...
ከተማ ደረጃ የተዋቀረው የሱፐርቪዥን ቡድን በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የፓርቲና በተመረጡ የመንግስት ተቋማት የምዘና መርሀ ግብር ማካሄድ ጀመረ።
በምዘናው በተግባራት አፈፃፀም የታዩ ጥንካሬዎችን የማስቀጠልና ክፍተቶችን በማረም ለተሻለ ውጤታማ ስራ እውን መሆን አቅም ለመፍጠር ያለመ እንደ ...