FB_IMG_1754210345299

ስፖርት ለወንድማማችነት እና አብሮነትን ለማዳበር

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የቀጠለው በክፍለ ከተማ እና በወረዳ አመራሮች መካከል የሚደረገው የወዳጅነት የእግርኳስ ውድድር በዛሬው እለትም ተካሄዷል።

በዚህም የእግር ኳስ ጨዋታ መካሄዱ በዋናነት በአመራሩ መካከል ያለውን የወንድማማችነትን መንፈስን ለማዳበርና በአካል የዳበረና በስነ-ልቦናው ብቁ የሆነ አመራር ለመፍጠር አላማ ያደረግ መሆኑም ተገልጿል።

ሐምሌ 27/2017 ዓ.ም

Tags: No tags

Add a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *