በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የቀጠለው በክፍለ ከተማ እና በወረዳ አመራሮች መካከል የሚደረገው የወዳጅነት የእግርኳስ ውድድር በዛሬው እለትም ተካሄዷል።
በዚህም የእግር ኳስ ጨዋታ መካሄዱ በዋናነት በአመራሩ መካከል ያለውን የወንድማማችነትን መንፈስን ለማዳበርና በአካል የዳበረና በስነ-ልቦናው ብቁ የሆነ አመራር ለመፍጠር አላማ ያደረግ መሆኑም ተገልጿል።
ሐምሌ 27/2017 ዓ.ም
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የቀጠለው በክፍለ ከተማ እና በወረዳ አመራሮች መካከል የሚደረገው የወዳጅነት የእግርኳስ ውድድር በዛሬው እለትም ተካሄዷል።
በዚህም የእግር ኳስ ጨዋታ መካሄዱ በዋናነት በአመራሩ መካከል ያለውን የወንድማማችነትን መንፈስን ለማዳበርና በአካል የዳበረና በስነ-ልቦናው ብቁ የሆነ አመራር ለመፍጠር አላማ ያደረግ መሆኑም ተገልጿል።
ሐምሌ 27/2017 ዓ.ም
Add a Comment