ለፀጥታ አካሉ የበሬ ስጦታ ያበረከቱት የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ደቻሳ የሠላምና ፀጥታው አካል በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር በሠላም እንዲጠናቀቅ እያደረጉ ያለው ተግባር እጅግ የሚደነቅ መሆኑን ጠቅሰው በዓሉ የሠላምና የደስታ እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።
የለሚ ኩራ ኮሚኒኬሽን
ታህሳስ 28/2017 ዓ.ም









ለፀጥታ አካሉ የበሬ ስጦታ ያበረከቱት የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ደቻሳ የሠላምና ፀጥታው አካል በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር በሠላም እንዲጠናቀቅ እያደረጉ ያለው ተግባር እጅግ የሚደነቅ መሆኑን ጠቅሰው በዓሉ የሠላምና የደስታ እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።
የለሚ ኩራ ኮሚኒኬሽን
ታህሳስ 28/2017 ዓ.ም
Add a Comment