1771684578027580

እንኳን ደስ አለን! ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር ከ500 ሚሊየን በላይ ችግኝ መትከል ችላለች!

ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር ከ500 ሚሊዮን ችግኝ በላይ መትከል ችላለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከሁነቶች መከታተያ ክፍል ባደረሱት መልዕክት ከጠዋት 12 ሰአት እስከ ማታ 12 ስአት ድረስ በተካሄደው የችግኝተከላ መርሃ ግብር  ከ500 ሚሊየን ችግኝ በላይ መተከል መቻሉን አስታውቋል።

Tags: No tags

Add a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *